Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኢሬቻ ባዛርና ኤክስፖ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሬቻ ዋዜማን በማስመልከት የተዘጋጀው የኢሬቻ ባዛርና ኤክስፖ በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል በዛሬው ዕለት ተከፍቷል፡፡ በባዛርና ኤክስፖው የተለያዩ የባህል አልባሳት፣ ጌጣጌጦች፣ የግብርና እና ሀገር በቀል የኢንዱስትሪ ምርቶች ቀርበዋል።…

ኢሬቻ አንድነትን በሚያጠናክር መልኩ እንዲከበር መገናኛ ብዙኃን ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮ ኢሬቻ በዓል ሀገራዊ አንድነትን በሚያጸና እና በሚያጠናክር መልኩ እንዲከበር መገናኛ ብዙኃን የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል። የኢሬቻ በዓል አከባበርን አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙሀን ባለሙያዎች በተሰጠው ገለጻ ላይ የኦሮሚያ ክልል…

በአማራ ክልል ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የሽልማትና እውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በ2017 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከ500 በላይ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የሽልማትና እውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የአማራ ክልል ም/ቤት አፈ ጉባዔ ፋንቱ ተስፋዬ፣ የክልሉ…

2ኛው የኢትዮ ጂቡቲ የቢዝነስ ማስፋፊያ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) “የሎጂስቲክስ አቅርቦት ለቀጣናዊ የቢዝነስ ትስስር” በሚል መሪ ሐሳብ ሁለተኛው የኢትዮ ጂቡቲ የቢዝነስ ማስፋፊያ ጉባዔ በጂቡቲ እየተካሄደ ነው። ጉባዔው የኢትዮጵያ እና ጂቡቲን የሎጂስቲክስ ትብብር ለማሳደግ ያለመ ሲሆን÷ የኢትዮጵያ ንግድ ዘርፍ…

በመዲናዋ በሚሰሩ የልማት ሥራዎች ሁሉ ኪነ ጥበብ አበይት የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ እየተተገበረ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚሰሩ የልማት ሥራዎች ሁሉ ኪነ ጥበብ አበይት የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ እየተተገበረ ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባ አዳነች በአይነቱ የመጀመሪያና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የህፃናትና ወጣቶች ቴአትርና…

ለኪነ ጥበብ ፈጠራ ምቹ ማዕከላትን እየገነባን ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኪነ ጥበብ ፈጠራ ምቹ ማዕከላትን እየገነባን ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ሕጻናት እና ወጣቶች ቴአትር እና ሲኒማ ኮምፕሌክስን መርቀው ከፍተዋል። በዚህ ወቅትም ዘመኑን…

 በትምህርትና ቴክኖሎጂ ተወዳዳሪ ትውልድ ለማፍራት ትኩረት ተሰጥቷል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ በትምህርት እና በቴክኖሎጂ ተወዳዳሪ የሆነ ትውልድ የማፍራቱ ሥራ ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ ነው አሉ። የኦሮሞ ጥናት ማህበር በተለያየ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ያሳተማቸው አራት መጽሐፍት ተመርቀዋል።…

ችግር የምንፈታበት መንገድ ጥራኝ ዱሩ በሚል ስሜት መሆን የለበትም – አህመድ ዘካሪያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ችግር የሚፈታበት መንገድ በእልህ እና በየጊዜው ጥራኝ ዱሩ በሚል ስሜት ሳይሆን በሰከነ እና በበሰል መንገድ ሊሆን ይገባል አሉ የታሪክ፣ ቅርስ እና ባህል ተመራማሪው አህመድ ዘካሪያ (ፕ/ር)፡፡ ተመራማሪው ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ…

የማዕከላዊ ዕዝ ጊቤ ኮር የምሥረታ በዓል እየተከበረ ነው 

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የማዕከላዊ ዕዝ ጊቤ ኮር አራተኛ ዓመት የምሥረታ በዓል በጊምቢ ከተማ እየተከበረ ይገኛል። የኮሩ የምስረታ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች የሚከበር ሲሆን የበዓሉ አካል የሆነ የፓናል ውይይት የማዕከላዊ ዕዝ አዛዥ ሌተናል…

 የቱሪዝም ሚኒስትሯ በጎንደር ከተማ ህይወት በአብያተ መንግሥት መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ በጎንደር ከተማ ህይወት በአብያተ መንግሥት መርሐ ግብርን አስጀምረዋል። በሥነ ሥርዓቱ ላይ ሚኒስትሯ እንዳሉት÷ ህይወት በፋሲል አብያተ መንግሥት የጎብኝዎች ቁጥር ከማሳደግ ባለፈ ታሪካዊ ሁነቶችን ለማወቅ…