Browsing Category
ስፓርት
ባሕር ዳር ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ11ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ባሕር ዳር ከተማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ አቻ ተለያይተዋል፡፡
ክለቦቹ ቀን 10 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም ያደረጉት ጨዋታ ያለምንም ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡
የፕሪሚየር ሊጉ መርሐ…
አርሰናል ከፉልሃም አቻ ተለያየ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ፉልሃም በሜዳው አርሰናልን አስተናግዶ አንድ አቻ ተለያይቷል፡፡
የፉልሃምን ግብ ሂምኔዝ እንዲሁም አርሰናልን ደግሞ ሳሊባ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡
በተመሳሳይ ሌስተር ሲቲ እና ብራይተን ሁለት አቻ ሲለያዩ÷…
ድሬዳዋ እና ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 11ኛ ሣምንት መርሐ-ግብር የተገናኙት ድሬዳዋ እና ኢትዮያ ንግድ ባንክ ያለምንም ጎል አቻ ተለያይተዋል፡፡
በድሬዳዋ ስታዲየም እየተካሄደ የሚገኘው የዕለቱ መርሐ-ግብር መካሄዱን ሲቀጥል÷ 1 ሠዓት ላይ ሐዋሳ ከተማ አርባ…
ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው በኖቲንግሃም ፎረስት ተሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ በኦልድትራፎርድ በኖቲንግሃም ፎረስት 3 ለ 2 ተሸንፏል፡፡
የኖቲንግሃም ፎረስትን የማሸነፊያ ግቦች ሚሊንኮቪች ፣ሞርጋን ጊብስኋይትና ክሪስዉድ ሲያስቆጥሩ ቀያዮቹ…
ማንቼስተር ሲቲ እና ክሪስታል ፓላስ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የኢንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ወደ ሴልሁሩስት ፓርክ ያቀናው ማቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ ጋር 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይቷል፡፡
በጨዋታው ለክሪስታል ፓላስ ግቦቹን ሙኖዝ እና ላክሮይክስ ሲያስቆጥሩ ለማንቼስተር ሲቲ ደግሞ…
የመርሲሳድ ደርቢ በአየር ሁኔታ ምክንያት ተራዘመ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጉዲሰን ፓርክ ሊካሄድ የነበረው የሊቨርፑል እና ኤቨርተን ጨዋታ በአየር ሁኔታ ምክንያት መራዘሙን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አስታወቀ፡፡
የመርሲሳድ ደርቢ ቀን 9 ሰዓት ከ30 ሊደረግ ቀጠሮ ቢያዝለትም የአየር ሁኔታው ጨዋታ ለማካሄድ የማያስችል…
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር 5 ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 15ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር አምስት ጨዋታዎች ዛሬ ይደረጋሉ።
በሳምንቱ የመክፈቻ ጨዋታ በመርሲሳይድ ደርቢ ሊቨርፑል ከኤቨርተን የሚያደርጉት ጨዋታ ቀን 9 ሰዓት ከ30 ይካሄዳል።
ምሽት 12 ሰዓት ላይ ሶስት ጨዋታዎች…
ሀዲያ ሆሳዕና አዳማ ከተማን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ሀዲያ ሆሳዕና አዳማ ከተማን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈ።
በድሬዳዋ ስታዲየም ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ ሀዲያ ሆሳዕና ኢዮብ አለማየሁ እና በረከት ወ/ዮሐንስ ባስቆጠሯቸው ሁለት…
ኢትዮጵያ ቡና አርባ ምንጭ ከተማን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ቡና አርባ ምንጭ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ፡፡
10 ሠዓት ላይ በተከናወነው ጨዋታ ለኢትዮጵያ ቡና የማሸነፊያ ግቦቹን ከዕረፍት መልስ ዲቫይን ዋቹኩዋ እና ኦካይ ጁል አስቆጥረዋል፡፡
በተመሳሳይ…
አርሰናል ከማንቼስተር ዩናይትድ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የ14ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ-ግብሮች ሲደረጉ ምሽት 5 ሠዓት ከ15 ላይ አርሰናል በኤምሬትስ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል፡፡
በቡድኖቹ መካካል በተለይም ከፈረንጆቹ 1996 እስከ 2004 የነበረው…