Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የአደጋ ስጋት ተጋላጭነት ቀንሷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ህብረተሰቡን ባሳተፈ መንገድ እየተከናወነ በሚገኘው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ የአደጋ ስጋት ተጋላጭነት ቀንሷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ ኤሊያስ ከድር ለፋና ዲጂታል እንደገለጹት፥ በክልሉ በዘንድሮ በጋ 3…

ለምርጫው ስኬታማነት ሴቶች በግንባር ቀደምነት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማ እንዲሆን ሴቶች በግንባር ቀደምነት ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አደም ፋራህ። የሰላም ሚኒስቴር ከሴቶች አደረጃጀት ጋር በመተባበር ‘ለሰላማዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተለያዩ ሀገራት ከመጡ ስደተኛ ቤተሰቦች ጋር የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተለያዩ ሀገራት ከመጡ ስደተኛ ቤተሰቦች ጋር የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሂደዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ምሽት እንደተለመደው በረመዳን መንፈስ ከቡሩንዲ፣…

በአማራ ክልል ገቢን በመሰብሰብ የሕዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ገቢን በተገቢው መንገድ በመሰብሰብ የሕዝቡን የልማት ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ። የቢሮው ሃላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ ክልሉ የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ በመሰብሰብ የሕዝቡን…

የባሕር በር የማግኘት መብታችን የዓድዋ ሰማዕታት ካወረሱን የሉዓላዊነት አደራ የማይነጠል ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስተማማኝና ዘላቂ የባሕር በር የማግኘት መብታችን የዓድዋ ሰማዕታት ካወረሱን የሉዓላዊነት አደራ የማይነጠል ጉዳይ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ" በሚል መሪ ሃሳብ በዓድዋ…

የመቻል አትሌቲክስ ቡድን በዓለም ሚሊተሪ ሀገር አቋራጭ ውድድር የወርቅ ሜዳልያ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ሚሊተሪ ሀገር አቋራጭ ውድድር የመቻል አትሌቲክስ ቡድን የወርቅ ሜዳልያ አሸንፏል፡፡ የመቻል አትሌቲክስ ቡድን የወርቅ ሜዳልያውን ያሸነፈው በግሪክ ትሪካላ ከተማ 38 ሀገራት በተሳተፉበት 60ኛው የዓለም ሚሊተሪ ሀገር አቋራጭ አትሌቲክስ…

የአየር ንብረት ለውጥ በቀጣናው ሀገራት ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ ለመመከት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ‎ዓለም አቀፉ የአካባቢ ጥበቃ ተቋም ‎የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና ዐውደ ጥናት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። ዐውደ ጥናቱ የአየር ንብረት ለውጥ በቀጣናው ሀገራት ላይ የሚያሳድረውን ተጽዕኖ ለመመከት የሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን አድርጎ…

ዛሬ በመላው አፍሪካ እና ጥቁር ሕዝብ ላይ ጨልሞ በነበረ ሰማይ ፀሐይ የፈነጠቀበት ቀን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ በመላው አፍሪካ እና ጥቁር ሕዝብ ላይ ጨልሞ በነበረ ሰማይ ፀሐይ የፈነጠቀበት ቀን ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ኢትዮጵያ ድንበሯን ገፍቶ ሉዓላዊነቷን…

ኢትዮጵያ የአርበኞች ምድር ናት – ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ለማወክ በእብሪተኝነት የሚመጣ ማንኛውም ኃይል ኢትዮጵያ የአርበኞች ምድር መሆኗን ማስታወስ አለበት አሉ የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ…

የዘመናችን ጀግና የሀገር ፍቅር፣ የመቻቻል፣ የዕውቀት፣ የጥበብና አብሮ የማደግ ድምጽን የሚያጎላ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የዘመናችን ጀግና የነውጥ ጩኸትን የሚዋጅ ሳይሆን የሀገር ፍቅር፣ የመቻቻል፣ የዕውቀት፣ የጥበብና አብሮ የማደግ ድምጽን የሚያጎላ ነው አሉ። 130ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ከአኩሪ ታሪክ ወደ ብሩህ አድማስ"…