Fana: At a Speed of Life!

የገዳ ሥርዓት ተመራማሪ የነበሩት አስመሮም ለገሰ (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገዳ ሥርዓት ተመራማሪ የነበሩት አስመሮም ለገሰ (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። አስመሮም (ፕ/ር) የገዳ ሥርዓት እንዲጠበቅ፣ እንዲከበርና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና እንዲያገኝ የሰሩ በተለይም የኦሮሞ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ እሴቶችና…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለመምህራን የመኖሪያ ቤት ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለመምህራን የመኖሪያ ቤት ህንፃ ግንባታ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አስጀምረዋል። ከንቲባዋ በዚህ ወቅት የነዋሪዎችን የመኖሪያ ቤት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝና በቀጣይም…

የሞባይል ገንዘብ ዝውውር አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር 58 ሚሊየን ደርሷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሞባይል ገንዘብ ዝውውር አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር 58 ሚሊየን ደርሷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ከምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች…

አካታች ሀገራዊ ምክክር በህዝቦች መካከል የዘለቁ ችግሮችን ይፈታል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አካታች የሆነ ሀገራዊ ምክክር ህዝባዊነትን መሰረት ያደረገ በመሆኑ በህዝቦች መካከል የዘለቁ ችግሮች ተፈትተው የጋራ ትርክት ለመገንባት ያስችላል አሉ ምሁራን። በጅማ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር እና ስነ ልማት ጥናት መምህር ፍቃዱ ቶሎሳ (ዶ/ር) ለፋና…

ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳን ቀየረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ቀየረ፡፡ የፌደራል ፖሊስ ሎጂስቲክስ ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር እሸቱ ፊጣ÷ ከ50 ዓመታት በላይ አገልግሎት ላይ የነበረው የፌደራል ፖሊስ ተሽከርካሪ ሰሌዳ የተዘበራረቀና ወጥነት የሌለው እንዲሁም…

ማንቼስተር ሲቲ ከኒውካስል …

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካራባኦ ካፕ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የመልስ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ። በግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ወደ ሴንት ጀምስ ፓርክ አቅንቶ 2 ለ 0 ማሸነፍ የቻለው ማንቼስተር ሲቲ በዌምብሌይ ለሚደረገው የፍጻሜ…

ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ዝቅተኛ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ዝቅተኛ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ለምክር ቤቱ አባላት በሰጡት…

ምርጫው ፍትሃዊና ሰላማዊ እንዲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎች የነቃ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል – ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነጻ፣ ፍትሃዊና ሰላማዊ እንዲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎች የነቃ ተሳትፎ ሊያደርጉ ይገባል አለ ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ፡፡ የፓርቲው ሊቀ መንበር አብዱልቃድር አደም (ዶ/ር) እንዳሉት፥ ፓርቲው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና በክልል…

ባለፉት ስድስት ወራት ከወጪ ምርት የተገኘው 5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በሙሉ ዓመት ተገኝቶ አያውቅም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፉት ስድስት ወራት ከወጪ ምርት የተገኘው 5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ከዚህ ቀደም በሙሉ ዓመት እንኳን ተገኝቶ አያውቅም አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ፡፡ በዚህም መሰረት በከተማዋ አሁናዊ ፈጣን ዕድገትና ለውጥ ላይ ተመስርቶ በአምስት ዋና ደረጃዎችና በ30 ንዑሳን ደረጃዎች በቀረበው…