በእውቀትና ሥነምግባር የታነጸ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን ሚና የላቀ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በእውቀትና ሥነምግባር የታነጸ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን ሚና የላቀ መሆኑን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ።
“ትውልድ በመምህር ይቀረጻል፤ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ሀሳብ ከክልሉ መምህራን…