Fana: At a Speed of Life!

በእውቀትና ሥነምግባር የታነጸ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን ሚና የላቀ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በእውቀትና ሥነምግባር የታነጸ ትውልድ በመፍጠር ሂደት የመምህራን ሚና የላቀ መሆኑን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። “ትውልድ በመምህር ይቀረጻል፤ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ሀሳብ ከክልሉ መምህራን…

ኢትዮጵያ ያላትን የውሃ ሀብት ዘመኑን በዋጀ መልኩ ጥቅም ላይ ለማዋል እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በውሃ ሀብትና በኢነርጂ ዘርፍ ያላትን ሀብት ዘመኑን በዋጀ መልኩ ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል ስራ እያከናወነች መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። ሚኒስቴሩ በውሃ እና ኢነርጂ ረቂቅ የፖሊሲ…

ሊቨርፑል ድሉን ከደጋፊዎቹ ጋር እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2024/25 የውድድር ዓመት የእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ሻምፒዮኑ ሊቨርፑል ድሉን ከደጋፊዎቹ ጋር እያከበረ ይገኛል። የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል በአንፊልድ ጎዳናዎች ላይ በመዘዋወር ከደጋፊዎቹ ጋር 20ኛ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ድሉን…

የቡና ጥራትን የማሻሻል ሥራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና ጥራትን ለማሻሻል ክልሎችን ጨምሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የቡና ጥራትን ለማሻሻል ከተዋንያኑና ከባለድርሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ መሆኑን የባለስልጣኑ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአሲዳማነት የተጠቃ መሬትን የማከም ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በአሲዳማነት የተጠቃውን መሬት በማከም የአፈር ለምነትን ለመመለስ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል። የቢሮው ምክትልና የተፈጥሮ ሀብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ አንደኛ ሽናሌ÷ በክልሉ ከሚታረሰው ከ1 ነጥብ 3…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፔይትሮ ሳሊኒ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከ ‘Webuild Group’ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፔይትሮ ሳሊኒ ጋር በሮም ከተማ ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መረጃ፤ በጥቂት ወራት ውስጥ በሚጠናቀቀው የኢትዮጵያ እና…

በመዲናዋ የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 628 ሺህ 463 ሕጻናትን ተደራሽ ለማድረግ ያለመ የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ መሰጠት ጀመረ፡፡ ለ10 ቀናት በሚቆየው በዚህ ዘመቻ ዕድሜያቸው ከ9 ወር እስከ 5 ዓመት ለሆኑ ሕጻናት እንደሚሰጥ እና ለዚህም…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተመራጭ የኢንሹራንስ ገበያ ለመሆን እየሰራች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ ተመራጭ የኢንሹራንስ ገበያ ለመሆን እየሰራች መሆኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ 51ኛው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ተቋም ዓመታዊ ኮንፈረንስ እና አጠቃላይ ስብሰባ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ…

በዲጂታል የታገዘ የፋይናንስ እና የኢንሹራንስ ሴክተር ልማት ትግበራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዲጂታል የታገዘ የፋይናንስ እና የኢንሹራንስ ሴክተር ልማት እያከናወነች መሆኗን የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ ገለጹ። 51ኛው የአፍሪካ ኢንሹራንስ ተቋም ዓመታዊ ኮንፈረንስ እና አጠቃላይ ስብሰባ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው።…

የሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም የመቻል ግብ አርበኝነት ጥሪ ነው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም የመቻል ግብ የአርበኝነት ጥሪ መሆኑን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ። የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ሥርዓት ግንባታ እና የሰብዓዊ ድጋፍ በራስ አቅም ንቅናቄ ስትራቴጂክ ማዕቀፎች ትግበራ ለፌዴራል፣ ክልል፣…