የፈፃሚዎችና የነጋዴዎች ጉድለቶችን በትብብር ለማረም ከንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር ተግባብተናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንዳንድ ፈፃሚዎች እና ነጋዴዎች ዘንድ የሚታዩ የስነ ምግባር ጉድለቶችን በትብብር ለማረም ከንግዱ ማህበረሰብ ተወካዮች ጋር መግባባት ላይ መደረሱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።
ከንቲባዋ ከተለያዩ የንግድና…