Fana: At a Speed of Life!

ነጋችንን የምንገነባው ባህልና ወጎቻችንን በአግባቡ መንከባከብና ማጎልበት ስንችል ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነጋችንን የምንገነባው ባሕልና ወጎቻችንን በአግባቡ መንከባከብና ማጎልበት ስንችል ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ 72ኛው ዙር የቦረና አባ ገዳ ባሊ (ሥልጣን) ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ባሕልና እሴቱን በጠበቀ መልኩ…

የአዳማ ስማርት ሲቲ ግንባታ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንዳስቻለ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዳማ ከተማ የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ የመንግሥትን አሠራር ሥርዓት ከማዘመን ባለፈ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት ማስቻሉን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የጋራ ጉባዔ የተሳተፉ…

በስልጣን ዘመኔ የሕዝብ አንድነት እንዲጠናከር እሰራለሁ – አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ 72ኛው አባ ገዳ ሆነው በመሰየም ከ71ኛው የቦረና አባ ገዳ ኩራ ጃርሶ ስልጣናቸውን በዛሬው ዕለት ተረክበዋል፡ በርክክብ ሥነ ሥርዓቱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ…

የጎፋ ዞን ተወላጆች ወንድማማችነት ማጠናከሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎፋ ዞን ተወላጆች አንድነት እና ወንድማማችነት ማጠናከሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌን (ዶ/ር) ጨምሮ የፌዴራል እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የመንግስት…

ለሀገራችን ዕድገትና ብልጽግና እስካሁን ባገኘናቸው ስኬቶች ሳንረካ ሌት ተቀን መስራት አለብን – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሀገራችን ዕድገትና ብልጽግና እስካሁን ባገኘናቸው ስኬቶች ሳንረካ ሌት ተቀን መሥራታችንን መቀጠል ይገባናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ትናንት የተመረቀውን…

በክልሉ በ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ለሚገነቡ የቢሮ ሕንጻዎች የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ7 ማዕከላት በ4 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ ለሚገነቡ የቢሮ ሕንጻዎች የመሰረት ድንጋይ የማስቀመጥ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) እና የክልሉ መንግስት ዋና…

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከ1 ሺህ 800 በላይ ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያና 2ኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን 1 ሺህ 811 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አስማረ መለሰ (ዶ/ር) በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት እንዳሉት÷ዩኒቨርሲቲው ሀገር በቀል እውቀትን…

አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ ጉዮ 72ኛው አባ ገዳ ሆነው ተሰየሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አባ ገዳ ኩራ ጃርሶ ስልጣናቸውን ለተከታያቸው በሰላም አስረክበዋል። ተከታዩ አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ ጉዮ 72ኛው አባ ገዳ በመሆን ለቀጣይ ስምንት ዓመታት ስልጣናቸውን በሰላም ተረክበዋል። አባ ገዳ ኩራ ጃርሶ 71ኛው አባ ገዳ ሆነው ላለፉት…

72ኛው የቦረና ገዳ ባሊ ስልጣን ርክክብ ሥነ ሥርዓት ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 72ኛው የቦረና ገዳ ባሊ ስልጣን ርክክብ ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት ይካሄዳል፡፡ በርክክብ ሥነ ሥርዓቱ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችን ጨምሮ የኬንያ ልዑካን ቡድን አባላት እንደሚታደሙ ይጠበቃል፡፡ 72ኛው የቦረና ገዳ ባሊ…

ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) የሃይማኖት አባቶች አንድነትን ለማጎልበት የሚያደርጉትን አስተዋጽኦ እንዲያጠናክሩ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ትናንት ምሽት ከመርቲ ወረዳ ኢማሞችና አቦምሳ ከተማ ነዋሪዎች ጋር አፍጥረዋል፡፡ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ የሃይማኖት አባቶች ለልማት፣ ለሕዝቦች አንድነት እና ለዘላቂ ሰላም መስፈን…