Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ በሐረር ከተማ በ20 ሚሊየን ብር ወጪ ለአቅመ ደካሞች ያስገነባቸውን ቤቶች አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከሐረሪ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ጋር በመተባበር በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሐረር ከተማ በ20 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባቸውን ቤቶች ለተጠቃሚዎች አስረክቧል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

ሐረር ከተማን ለነዋሪዎች ጽዱ፣ ውብና ምቹ የማድረግ ሥራ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአሁኑና ለመጪው ትውልድ ጽዱ፣ ውብ እና ምቹ ሐረርን ለማንበር ያለሙ ስምምነቶች ተፈርመው ስራዎች እየተሰሩ ነው አለ የሐርሪ ክልል ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት። ሐረር ከተማ ከፕላስቲክ ቆሻሻ ነፃ ለማድረግ የተጀመረው ኢንሼቲቭ እያስገኘ ያለውን ውጤት…

የፖለቲካ ሥርዓትን ለማዘመን በፉክክርና ትብብር መካከል ሚዛን መጠበቅ ያስፈልጋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ሥርዓትን ለማዘመን በፉክክርና ትብብር መካከል ሚዛን መጠበቅ ያስፈልጋል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ። የአማራ ክልል መንግሥትና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት የምክክር መድረክ በባሕር ዳር…

ከሞተር ሳይክል ማጠብ እስከ ተሽከርካሪ አስመጪነት…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ ባሌ ዞን ጊኒር ከተማ ተወላጅ የሆነው ወጣት ሳዳም አብዳ ከ12 ዓመታት በፊት በ10 ብር ክፍያ ነበር የሞተር እጥበት ስራውን የጀመረው። በወቅቱ በጥቃቅንና አነስተኛ ማሕበር በመደራጀት ባገኘው 5 ሺህ ብር ስራውን የጀመረው ወጣቱ÷…

በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ባንኮችን ለማጠናከር መስራት ይገባል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈርስት አዲስ ኢንቨስትመንት የተሰኘ ኢንዲፔንደንት የኢንቨስትመንት ባንክ በይፋ ሥራ ጀምሯል፡፡ በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ዘርፍ መሰማራት ለሚፈልጉ የሀገር ውስጥ እና ውጭ ተቋማት ፈቃድ መስጠት መጀመሩ ይታወቃል፡፡ይህን ተከትሎም ኢትዮጵያዊያን…

በአዋሽ ፈንታሌ ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ዛሬ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል አለ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ሕዋ ሳይንስና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት። በዩኒቨርሲቲው የሶሲሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ አታላይ አየለ (ፕ/ር)፥ በአዋሽ ፈንታሌ አካባቢ…

ብልጽግና ፓርቲ ለሕዝብ የገባውን ቃል በተግባር እያረጋገጠ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ለሕዝብ የገባውን ቃል በተግባር እያረጋገጠ ነው አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ የተሰጡ አቅጣጫዎችን…

በብልሹ አሰራርና ሌብነት የሚሳተፉ አመራሮች ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሃላፊነቱን በሚገባ በማይወጣ እና ሕዝቡን በታማኝነት የማያገለግል አመራር ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በብልጽግና ፓርቲ…

የሰላም አማራጭን ለሚቀበሉ አካላት ከግማሽ ርቀት በላይ ተጉዘን እናስተናግዳለን – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም አማራጭን ከማስፋት ጎን ለጎን የሕግ የበላይነትን የማረጋገጡ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ…

ቼልሲ በሰንደርላንድ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ9ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ በሰንደርላንድ 2 ለ1 ተሸንፏል፡፡ በሜዳው ስታምፎርድ ብሪጅ ጨዋታውን ያደረገው ቼልስ በአሌሃንድሮ ጋርናቾ ግብ ሲመራ ቢቆይም ኢሲዶርና ታልቢ ለሰንደርላንድ ባስቆጠሯቸው ግቦች ተሸንፏል፡፡…