ሚኒስቴሩ በሐረር ከተማ በ20 ሚሊየን ብር ወጪ ለአቅመ ደካሞች ያስገነባቸውን ቤቶች አስረከበ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ከሐረሪ ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ጋር በመተባበር በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሐረር ከተማ በ20 ሚሊየን ብር ወጪ ያስገነባቸውን ቤቶች ለተጠቃሚዎች አስረክቧል።
በምክትል ርዕሰ መስተዳድር…