ስፓርት ቡካዮ ሳካ ለአራት ሳምንታት ከሜዳ ይርቃል Hailemaryam Tegegn Aug 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የአርሰናል የመስመር አጥቂ ቡካዮ ሳካ በጉዳት ምክንያት ለአራት ሳምንታት ከሜዳ ይርቃል፡፡ ተጫዋቹ ባሳለፍነው ቅዳሜ ምሽት አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 5 ለ 0 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት ባሸነፈበት ጨዋታ ጉዳት አስተናግዶ ከሜዳ መውጣቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከተረጂነት ለመላቀቅ በግብርና ዘርፍ የተጀመሩ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት እያመጡ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ sosina alemayehu Aug 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና አሰራርና የአስተራረስ ዘይቤን በማዘመን ከተረጂነት ለመላቀቅ የተጀመሩ ተግባራት በግብርና ዘርፍ ኢንሼቲቮች ተጨባጭ ውጤት እያመጡ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ። የግብርና ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማና…
የሀገር ውስጥ ዜና በተለያዩ ዘርፎች የአፍሪካን ነገ ሊወስኑ የሚችሉ ሥራዎችን ማከናወን ይገባል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) sosina alemayehu Aug 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተለዋዋጭ በሆነው ዓለም ውስጥ የአፍሪካን ነገ ሊወስኑ የሚችሉ ሥራዎችን በትብብር ማከናወን ያስፈልጋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፡፡ የአፍሪካ የትምህርት ምዘናዎች ኅብረት 41ኛ ዓመታዊ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለአፍሪካ ብልጽግናን የሚያመጣ የትምህርት ምዘና ሥርዓት መዘርጋት ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ Yonas Getnet Aug 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሁሉም የአፍሪካ ሀገራት ብልጽግናን ሊያመጣ የሚችል የትምህርት ምዘና ሥርዓት መዘርጋት ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአፍሪካ የትምህርት ምዘናዎች ኅብረት 41ኛው ዓመታዊ ኮንፍረንስ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሕፈሮም ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ13 ሰዎች ህይወት አለፈ Yonas Getnet Aug 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል ማዕከላዊ ዞን አሕፈሮም ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል። የመኪና አደጋው የደረሰው ዛሬ ንጋት 11፡00 ላይ ሴሮ ቀበሌ ልዩ ስሙ መቐልሕ በሚባል አካባቢ እንደሆነ የወረዳው የጸጥታ እና አስተዳደር ጽህፈት…
ቢዝነስ በአዲስ አበባ እየተከናወነ ያለው የገበያ ማረጋጋት ሥራ… Hailemaryam Tegegn Aug 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቀጣይ ለሚከበሩ በዓላት ምርቶችን በስፋት በማቅረብ የገበያ ማረጋጋት ሥራ እየተከናወነ ነው ፡፡ የከተማዋ ምክትል ከንቲባና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ በሰጡት መግለጫ ፥ በቀጣይ ለሚከበሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን የመረዳዳት እሴቶች ተቋማዊ ያደርጋል – አቶ ጥላሁን ከበደ Mikias Ayele Aug 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የህብረተሰቡን የመተሳሰብና የመረዳዳት እሴቶች ተቋማዊ የሚያደርግ ነው አሉ። የክልሉ የዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመዲናዋ ሆቴሎች ዝግጅት በቀጣይ ለሚካሄዱ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎች … Melaku Gedif Aug 25, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሆቴሎች በአዲስ አበባ በመጪው ጳጉሜን እና መስከርም ወር ለሚካሄዱ አህጉር እና ዓለም አቀፍ ጉባዔዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እያደረጉ ነው አለ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር ፡፡ የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ለውጥ ሳምንት፣ 2ኛው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ዩክሬን በሩሲያው የኩርስክ ኒውክሌር ጣቢያ የፈፀመቸው ጥቃትና የሞስኮ ክስ… Melaku Gedif Aug 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩክሬን በኩርስክ ግዛት በሚገኘው የኒውክሌር ጣቢያ ላይ በሰው አልባ አውሮፕላኖች በፈፀመችው ጥቃት ዓለም አቀፍ የኒውክሌር ኃይል ስምምነቶችን ጥሳለች ስትል ሩሲያ ከሰሰች። ዩክሬን ጥቃቱን የፈፀመችው 34ኛ ዓመት የነጻነት በዓሏን እያከበረች…
የሀገር ውስጥ ዜና የጌደብ ወንዝ ድልድይ ለተሽከርካሪ ክፍት ሆነ Mikias Ayele Aug 24, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከደብረ ማርቆስ - ባሕርዳር በሚወስደው መንገድ የሚገኘው የጌደብ ወንዝ ድልድይ ለተሽከርካሪ ክፍት ተደርጓል አለ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር፡፡ አስተዳደሩ ለፋና ዲጂታል እንደገለጸው ÷ በጎርፍ ጉዳት ደርሶበት የነበረውን የጌደብ ወንዝ…