Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ከ21 ሺህ በላይ መምህራን የአቅም ግንባታ ስልጠና እየወሰዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል 21 ሺህ 323 የትምህርት ቤት አመራሮች እና መምህራን ትምህርት ሚኒስቴር ባዘጋጀው የክረምት ልዩ አቅም ግንባታ ስልጠና እየወሰዱ ነው አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ። በምክትል የቢሮ ኃላፊ ደረጃ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አማካሪ አቶ…

በቀጣዮቹ ሁለት ወራት ከመደበኛ በላይ የዝናብ መጠን ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዮቹ ሁለት ወራት ከመደበኛ በላይ የዝናብ መጠን ይጠበቃል አለ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ፈጠነ ተሾመ በቀጣዮቹ ሁለት ወራት የሚኖረውን የአየር ሁኔታ በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል። ዋና ዳይሬክተሩ…

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል 75 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 75 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ፡፡ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አሸብር ባልቻ (ኢ/ር) የተገኘው ገቢ በበጀት ዓመቱ የተመረተውን ኃይል በመሸጥ እና ከተጓዳኝ አገልግሎቶች መሆኑን…

የኢትዮጵያ ኢ-ፓስፖርት በዲዛይኑ ባካተታቸው ይዘቶች ለዓለምአቀፍ እውቅና ተመረጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በቅርቡ ይፋ ያደረገው የኢትዮጵያ ኢ-ፓስፖርት በዲዛይኑ ውስጥ ባካተታቸው ይዘቶች ለዓለምአቀፍ እውቅና ተመርጧል፡፡ የኢትዮጵያ ኢ-ፓስፖርት ጥብቅ የደህንነት ባህርያትንና ምስጢራዊነትን በመያዝ፣ የላቀ ቴክኖሎጂ…

የውጭ ሀገር ዜጎችን በኢትዮጵያ የንብረት ባለቤት የሚያደርገው አዋጅ ኢንቨስትመንትን ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ሀገር ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለይዞታ የሚሆኑበት አግባብ በአዋጅ መደንገጉ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ፍሰትን ያሳድጋል አሉ የምጣኔ ሃብት ምሁራን። ምሁራኑ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷የአዋጁ መጽደቅ የውጭ ሀገር…

ቶማስ ሙለር ቫንኩቨርን ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጀርመናዊው ተጫዋች ቶማስ ሙለር ወደ ካናዳ በማቅናት ቫንኩቨርን በይፋ ተቀላቅሏል። የ35 ዓመቱ ሙለር ከበርካታ ዓመታት የባየርን ሙኒክ ቆይታ በኃላ ከጀርመኑ ክለብ ጋር በክረምቱ የተጫዋቾች የዝውውር መስኮት መለያየቱ ይታወሳል። ሙለር በጀርመኑ…

በሲዳማ ክልል ከ1 ሺህ 200 ቶን በላይ ሐር ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል የእንስሳት ሃብት ልማት ቢሮ በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት 1 ሺህ 200 ቶን የሐር ምርት ተመርቷል አለ። የቢሮው ም/ሃላፊ አደገ አየለ (ዶ/ር) ÷ በክልሉ በሚገኙ 13 ወረዳዎች የሐር ትል ልማት…

ለጋምቤላ ክልል መምህራን የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለጋምቤላ ክልል የትምህርት ቤት አመራሮች እና መምህራን የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡ የክልሉ የመምህራን ትምህርት አመራር ልማት ዳይሬክተር የይ ቾል ሆስ እንዳሉት ÷ የክልሉ መምህራንና የትምህርት አመራሮች በጅማና ሚዛን ቴፒ…

የትራንስፖርት ዘርፉ የበሽታ ምንጭ መሆን የለበትም – አቶ በረኦ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዜጎቻችን በሽታ የሚያመርት የትራንስፖርት ዘርፍ ይዘን መቀጠል አንችልም አሉ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴዔታ በረኦ ሀሰን። ሚኒስትር ዴዔታው ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ ለዜጎች ምቹ የሆኑ ዘመናዊ…

ብሄራዊ ባንክ የንግዱ ማህበረሰብ ኢመደበኛ የውጭ ምንዛሪ ገበያን ከመጠቀም እንዲቆጠብ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ የንግዱ ማህበረሰብ ኢመደበኛ የውጭ ምንዛሪ ገበያን ከመጠቀም እንዲቆጠብ አሳሰቡ፡፡ አቶ ማሞ የውጭ ምንዛሪ ገበያ እንቅስቃሴን አስመልክተው በሰጡት ማብራሪያ÷ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ እንደ አስፈላጊነቱ…