Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ከ9 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ9 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱን የክልሉ ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ።
የቢሮው ሃላፊ ወ/ሮ አጸደ አይዛ እንደገለጹት÷ፈቃዱ የተሰጠው…
የታክስ ይግባኝ ቅሬታዎችን በመመርመር ፍትሃዊ ውሳኔ እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በታክስ አከፋፈል ሒደት ላይ የሚቀርቡ ቅሬታዎችን በመመርመር እና በማከራከር ነጻ፣ ገለልተኛና ፍትሃዊ ውሳኔ እየተሰጠ መሆኑን የፌዴራል ታክስ ይግባኝ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡
የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ሃላፊ አቶ ሃይማኖት ደመቀ…
ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ጉልህ ስኬቶች ተመዝግበዋል – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በተከናወኑ ሥራዎች ጉልህ ስኬቶች መመዝገባቸውን ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ።
ፕሬዚዳንቱ ÷ በምስራቅ አፍሪካ የመጀመሪያ የሆነውን የቴክኖሎጂ ኤክስፖ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሸን ማዕከል…
በ18 የገጠር ከተሞች 50 ሺህ ቤቶች አነስተኛ የሶላር ኃይል ተጠቃሚ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት 18 የገጠር ከተሞች 50 ሺህ ቤቶች አነስተኛ የሶላር ኃይል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ መቻሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በሚኒስቴሩ የገጠር ኢነርጂ ቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር ስራ አስፈፃሚ ብርሃኑ ወልዱ…
በወላይታ ሶዶ ከተማ በትራፊክ አደጋ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወላይታ ሶዶ ከተማ አስተዳደር ዛሬ ጠዋት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
አደጋው ከሃዋሳ ወደ ወላይታ ሶዶ ሲጓዝ የነበረ በተለምዶ ዶልፊን ተብሎ የሚጠራ አነስተኛ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዝ ከነበረ…
በኦሮሚያ ክልል 6 ነጥብ 16 ሚሊየን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ እየተሰራጨ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለ2017/18 የምርት ዘመን እስካሁን 6 ነጥብ 16 ሚሊየን በላይ ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ወደ ክልል ገብቶ እየተሰራጨ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል፡፡
በቢሮው የግብርና ግብዓት አቅርቦት ዳይሬክተር አቶ ታከለ ቁሩንዴ…
በአማራ ክልል 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎች ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ መመዝገባቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ክልሎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ለኅብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ባለቤት ሆነው የስራቸው አካል እንዲያደርጉ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ለማድረግ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና…
በወቅታዊ የጤና አገልግሎት ዙሪያ ከጤና ሚኒስቴር የተሰጠ መግለጫ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስቴር ለማኅበረሰባችን ጥራቱን የጠበቀ እና ፍትሐዊ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ የጤና ፖሊሲ እና ስትራቴጂ በመቅረጽ የኅብረተሰቡን ባለቤትነት ባረጋገጠ መልኩ ሥራዎችን በትኩረት እያከናወነ መሆኑ የዐደባባይ ሐቅ ነው።
ምክንያቱም…
ተኪ ምርቶችን በማምረት ከ3 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ማዳን ተችሏል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ተኪ ምርቶችን በማምረት በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት ከ3 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ማዳን መቻሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡
ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን ያገናዘበ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ወደ ሥራ…
ሚዲያዎች ፈጣን እና ጊዜውን የዋጀ መረጃ ለማህበረሰቡ ማድረስ ይገባቸዋል – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀሰተኛ መረጃዎችና የጥላቻ ንግግሮች የአብሮነት ትርክቶችን ለመገንባት ፈተና እንዳይሆኑ ሚዲያዎች ፈጣንና ጊዜውን የዋጀ መረጃ ለማህበረሰቡ ማድረስ እንደሚጠበቅባቸው ምሁራን ገለጹ።
ሀሰተኛ መረጃ እና የጥላቻ ንግግር የህዝቦች አንድነትና የጋራ…