Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ኮምቦልቻ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ኮምቦልቻ ገብተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ እንዳመለከተው፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ወሎ ኮምቦልቻ…

ለ2 ሺህ 549 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት በመዲናዋ ለ2 ሺህ 549 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል አሉ። ከንቲባዋ ያለፉት ስድስት ወራት የከተማዋ ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴን…

የዲዚ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ “ከይ ቢያርግ”

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲዚ ብሔረሰብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን በማጅ እና በቤሮ ወረዳዎች ይገኛል። 'ከይ ቢያርግ' የብሔረሰቡ የዘመን ወለወጫና የምስጋና በዓላቸው ሲሆን÷ በብሔረሰቡ ቋንቋ የብርሃን ዓመት ማለት ነው። በዓሉ በጥር ወር…

በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ 2 ነጥብ 23 ቢሊየን ብር ኃብት ማሰባሰብ ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትምህርት ለትውልድ ንቅናቄ የተለያዩ ባለድርሻ አጋር አካላትን በማሳተፍ 2 ነጥብ 23 ቢሊየን ብር ኃብት ማሰባሰብ ተችሏል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የአስተዳደሩ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ እየካሄደ…

በመዲናዋ ከውጭ ቱሪስቶች እንቅስቃሴ 155 ቢሊየን ብር ወደ ኢኮኖሚው ፈሰስ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በመዲናዋ ከተደረጉ የውጭ ቱሪስቶች እንቅስቃሴ 155 ቢሊየን ብር ወደ ኢኮኖሚው ፈሰስ ተደርጓል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ…

የከተማዋን ነዋሪዎች የኑሮ ጫና የሚያቃልሉ ተጨባጭ ስራዎች ተከናውነዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ስድስት ወራት የከተማዋን ነዋሪዎች የኑሮ ጫና የሚያቃልሉ ተጨባጭ ስራዎች ተከናውነዋል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የከተማ አስተዳደሩ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ እያካሄደ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀረቡለትን አራት አጀንዳዎች በማጽደቅ ጉባኤውን እያካሄደ ይገኛል፡፡ የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ቡዜና አልከድር አጀንዳዎች ለምክር ቤቱ ያቀረቡ ሲሆን÷ ምክር…

አፋሕድ ያቀረበው አጀንዳ ለሌሎች ታጣቂ ኃይሎች ትምህርት የሚሆን ነው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አጀንዳውን ማቅረቡ በጫካ ለሚገኙ የታጠቁ ኃይሎች ትምህርት የሚሆን ነው አለ፡፡ በቅርቡ የሰላም አማራጭን ተቀብለው የሰላም ስምምነት የፈጸሙት የአፋሕድ አመራሮችና አባላት…

የአርሶ አደሩ የመበልጸግ ሂደት ላይ አስተዋፅኦ ማበርከት የጀመረው የገጠር ኮሪደር ልማት

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የተሰራው የገጠር ኮሪደር ልማት ሥራ የአርሶ አደሩ የመበልጸግ ሂደት ላይ አስተዋፅኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘሪሁን እሸቱ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ የገጠር ኮሪደር ልማት…

በኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ላይ የተመሰረተ የወል ትርክት ሰላምን ለማጽናት ወሳኝ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኅብረ-ብሔራዊ አንድነት ላይ የተመሰረተ የወል ትርክት ሰላምን ለማጽናትና ብሔራዊ ጥቅምን ለማስጠበቅ ወሳኝ ነው አሉ ምሁራን፡፡ ምሁራኑ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥ ከፋፋይ ትርክትን በመተው የወል ጉዳይ ላይ ማተኮር የሀገርን ሰላም…