Fana: At a Speed of Life!

ሀገር አቀፍ የአዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና እና ምዘና ውድድር መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ሀገር አቀፍ የአዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና እና ምዘና ውድድር በኦሮሚያ ክልል አስተናጋጅነት በአዳማ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። "የአዳጊ ስፖርተኞች ልማት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ሀሳብ የሚካሄደው ውድድር መክፈቻ ሥነ ሥርዓት በአዳማ ሳይንስ…

ቴክኖሎጂ መር የትምህርት ስርዓትን ለማጎልበት …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር ቴክኖሎጂ መር የትምህርት ስርዓትን ለማጎልበት እየተሰራ ነው አለ፡፡ ሚኒስቴሩ ከክልል ትምህርት ቢሮዎች ከተውጣጡ ባለድርሻዎች ጋር የበጀት ዓመቱን የመጀመሪያ ስድስት ወራት የዘርፍ ዕቅድ አፈጻጸምን ገምግሟል፡፡ የትምህርት…

የሐዋሳ ሐይቅ ግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ልውቅሽ ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው ዕለት የሐዋሳ ሐይቅ ግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር ተካሂዷል። በውድድሩ በሴቶች አትሌት ቤተልሄም አስማረ እንዲሁም በወንዶች ስማቸው ወልዴ አሸንፈዋል። አትሌት ቤተልሄም አስማረ 1 ሰዓት ከ11 ደቂቃ…

የትራፊክ አደጋን በመቀነስ ረገድ የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ሚና

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የትራፊክ አደጋን ለመቀነስና የመንገድ ደህንነትን በማስጠበቅ ረገድ የበኩሉን ሚና እየተጫወተ ነው አለ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር። ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የተመሰረተበት 11ኛ ዓመት…

አርሰናል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል። ሰንደርላንድን በኤምሬትስ ስታዲየም ያስተናገዱት አርሰናሎች 3 ለ 0 በማሸነፍ መሪነታቸውን አጠናክረዋል። በጨዋታው የመድፈኞቹን ግቦች ማርቲን…

የኢትዮጵያን ሀብት ለማስተዋወቅ ቁልፍ ሚና የሚጫወተው ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 15ኛው የኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢቱ የኢትዮጵያን ሀብት ለዓለም ለማስተዋወቅ ቁልፍ ሚና ይጫወታል አሉ የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ቀነኒሳ አለሜ (ዶ/ር)። የንግድ ትርኢቱ የቢዝነስ አቻ ለአቻ ውይይት፣…

ማንቼስተር ዩናይትድ ቶተንሀምን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ25ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ቶትንሃም ሆትስፐርስን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በጨዋታው የማንቼስተር ዩናይትድን ግቦች ብሪያን ሙቤሞ እና ብሩኖ ፈርናንዴሽ ከመረብ አሳርፈዋል። በጨዋታው መጀመሪያው አጋማሽ…

ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለምስራቁ የአማራ ክፍል ልማት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያለው ፕሮጀክት ነው – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለክልሉ በተለይም ለምስራቁ የአማራ ክፍል ልማት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ ያለው ፕሮጀክት ነው አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል…

ቀርጫንሼ ግሩፕ ከብራዚል የእርሻ ምርምር ተቋም ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የቡና ኢንቨስትመንት የተሰማራው ቀርጫንሼ ግሩፕ እና በብራዚል የእርሻ ምርምር የሚሰራው ኢምብሬፓ በቡና ልማትና ተያያዥ የግብርና ስራዎች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። በፊርማ ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙት…

ኢትዮጵያ በብልጽግና ጎዳና እየገሰገሰች ለመሆኗ ምስክር የሆነው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ኢትዮጵያ በብልጽግና ጎዳና በፍጥነት እየገሰገሰች መሆኗን ለተመልካች የሚያሳይ፣ ለሰሚ የሚናገር፣ ያላመነን የሚከራከር፣ የተጠራጠረን የሚያጸና ቋሚ ምስክር ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ጠቅላይ ሚኒስትር…