Fana: At a Speed of Life!

የአፋር ክልል ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የአፋር ክልል መንግሥት ምክር ቤት 5ኛ የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በሰመራ ከተማ እያካሄደ ነው። ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ባለፉት ስድስት ወራት በክልሉ የተከናወኑ ዋና ዋና የልማት፣ የማኅበራዊና የኢኮኖሚ እንዲሁም የሰላምና ፀጥታ…

ዳራሮ በዓል ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ የሚከበር የክልሉ ድንቅ እሴት ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዳራሮ በዓል የጌዴኦ ሕዝብ የሰላም፣ የፍቅር፣ የአብሮነትና የወንድማማችነት ዕሴቶችን በያዙ ስርዓቶች እና ኩነቶች ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ የሚከበር ድንቅ እሴት ነው አሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ። የጌዴኦ…

ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ገራገርና ቅን የሆነውን የወሎ ሕዝብ ውብ ባህልና እሴት ለማስተዋወቅ ያስችላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐይቅ እስጢፋኖስ ያሉት የዕውቀት ምስጢራት እንደ ሐይቁ ጥልቀት፤ እንደ ደሴቱ ጽናት ያላቸው ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል የ'ገበታ' ውጥን…

ጸጋዎቻችንን ወደ ብልጽግና በመቀየር የተጀመረው የሥራ ባህል ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ የሚያሸጋግር ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጸጋዎቻችንን ወደ ብልጽግና በመቀየር ረገድ የተጀመረው የሥራ ባህል ኢትዮጵያን ወደሚመጥን ከፍታ የሚያሸጋግር ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ተፈጥሮ…

የህዝቡን ተጠቃሚነት በዘላቂነት ለማረጋገጥ ሰላምን የማጽናት ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የህዝቡን ተጠቃሚነት በዘላቂነት ለማረጋገጥ ሰላምን የማጽናት ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ። 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ የፌደራልና የክልሉን የጸጥታ ተቋማት ያቀፈ የፀጥታ ግብረ…

ወሎ የአራቱ ዜማዎች ቅኝት መገኛ የሆነው አቃፊና ብዝሃነትን የማስተናገድ አቅም ስላለው ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወሎ የአራቱ ዜማዎች ቅኝት መገኛ የሆነው አቃፊ እና ብዝኃነትን በሚገባ የማስተናገድ አቅም ስላለው ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል የ'ገበታ' ውጥን…

የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለቱሪዝም መር ዕድገት ትልቅ መሠረት ይጥላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ለቱሪዝም መር ዕድገት እና ለዘላቂ የኑሮ ዋስትና ትልቅ መሠረት ይጥላል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል የ'ገበታ' ውጥን ሁለተኛ…

የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት በውስጡ ምን ይዟል?

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል የ'ገበታ' ውጥን ሁለተኛ ፕሮጀክት የሆነውና በሐይቅ ከተማ የሚገኘው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን በይፋ መርቀዋል፡፡ ሪዞርቱ የወሎን ተፈጥሯዊ ውበት፤ ዘመናዊ እንዲሁም ዓለም አቀፍ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)በዛሬው ዕለት የሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን በይፋ መርቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ሪዞርቱ የወሎን ተፈጥሯዊ ውበት፤ ዘመናዊ እንዲሁም ዓለም አቀፍ ደረጃውን ከጠበቀ…

ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ልጆችን የትምህርት ተጠቃሚ የሚያደርገው ፕሮጀክት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሌይፉል ኢዱኬሽን ፓዝዌይስ ኢትዮጵያ ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ልጆችን የትምህርት እድል ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል፡፡ የፕሌይፉል ኢዱኬሽን ፓዝዌይስ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ይልቃል ቻላቸው እንዳሉት÷ ፕሮጀክቱ…