ጉባዔው አፍሪካ ሰፊ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ያላትን ቁርጠኝነት ያሳየችበት ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት ጉባዔ አፍሪካ ለዜጎቿ ሰፊ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ያላትን ቁርጠኝነት ያሳየችበት መሆኑን የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ።
20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት በሥራ ላይ የተመሰረተ የባለሙያዎች አህጉራዊ…