Fana: At a Speed of Life!

በሲዳማ ክልል ለአረንጓዴ አሻራ ከ307 ሚሊየን በላይ ችግኞች ተዘጋጅተዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 307 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኞች መዘጋጀታቸውን የክልሉ የእርሻና ተፈጥሮ ኃብት ልማት ቢሮ አስታውቋል። በክልሉ በአንድ ጀምበር ከ8 ሚሊየን በላይ ችግኝ ለመትከል መታቀዱን የቢሮው ምክትል…

ለ2017 የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ7 ነጥብ 5 ቢሊየን በላይ ችግኝ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ2017 የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ7 ነጥብ 5 ቢሊየን በላይ ችግኝ መዘጋጀቱን ግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ አረንጓዴ አሻራ የተጎዳ መሬት እንዲያገግም፣ የመሬት እርጥበታማነት እንዲጨምር፣ የውሃ አካላት መጠን እንዲጨምር ማድረጉን…

ከጎረቤት ሀገራት ጋር ያለውን ትስስር ያጠናከረው አረንጓዴ አሻራ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከጎረቤት ሀገራት ጋር የጋራ ልማትና ትስስርን ማጠናከሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ መርሐ ግብሩ በዲፕሎማሲው መስክ በዓለም አቀፍ መድረክ ዕውቅና እና ተቀባይነት ማግኘቱን በሚኒስቴሩ የፐብሊክ ዲፕሎማሲ…

የአፈር ማዳበሪያን በራስ አቅም ማምረት ሀገርን ከብዙ ችግሮች ይታደጋል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፈር ማዳበሪያን በሀገር ውስጥ ለማምረት የተያዘው ዕቅድ ኢትዮጵያን ከብዙ ችግሮች እንደሚታደግ እና ምርታማነትን እንደሚያሳድግ የምጣኔ ሀብት ምሁራን ገለጹ፡፡ መንግሥት ይፋ ያደረገው የአፈር ማዳበሪያን በሀገር ውስጥ የማምረት ዕቅድ፤ በኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ ቡና ኢትዮጵያ መድንን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ31ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ መድንን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ቡናን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ራምኬል ጀምስ በመጀመሪያው አጋማሽ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ኢትዮጵያ ቡና…

ኢትዮጵያ ለቴክኖሎጂ የሰጠችው ትኩረት የተሻለ ውጤት ያመጣል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቴክኖሎጂ ዘርፍ የኢትዮጵያን አቅም ለማሳየት መንግስት ለቴክኖሎጂ ዘርፍ ትኩረት መስጠቱ ኢትዮጵያ ዲጂታል ከባቢ እና ቴክኖሎጂን በመጠቀም የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል እያደረገች ያለውን ጥረት እንደሚያጠናክር የዘርፉ ምሁራን ገለፁ፡፡…

ጉባዔው አፍሪካ ሰፊ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ያላትን ቁርጠኝነት ያሳየችበት ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት ጉባዔ አፍሪካ ለዜጎቿ ሰፊ የሥራ ዕድል ለመፍጠር ያላትን ቁርጠኝነት ያሳየችበት መሆኑን የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ። 20ኛው የዓለም ሥራ ድርጅት በሥራ ላይ የተመሰረተ የባለሙያዎች አህጉራዊ…

በህፃን ባምላክ ግርማ ላይ ግድያ የፈፀሙት እናቷ እና የእንጀራ አባቷ በሞት እንዲቀጡ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቅጣት ዉሳኔዉን ያሳለፈዉ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ድሬዳዋ ምድብ 4ኛ የወንጀል ጉዳዮች ችሎት ነዉ፡፡ ተከሳሾቹ ሀና በየነ እና ብሩክ አለሙ ላይ ዐቃቤ ሕግ አራት ክሶችን የመሰረተ ሲሆን በአንደኛ ክስ በ1996 የወጣውን የኢፌዴሪ ወንጀል ሕግ…

ኢትዮጵያ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የተከተለችው አቅጣጫ ተጨባጭ ውጤት አስገኝቷል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የምታደርገው ጥረትና በግብርናው ዘርፍ እየተከተለች ያለው የፖሊሲ አቅጣጫ ተጨባጭ ለውጥ ማስገኘቱን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለፁ። ሚኒስትሩ ከፌዴራልና ከክልሉ የሥራ ኃላፊዎች…

የማዕከሉ መመስረት የሠራዊቱን የሥራ ፈጠራ አቅም የሚያጎላ ነው – አይሻ መሃመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ የኢንተርፕርነርሽፕ እና ኢኖቬሽን ማዕከል መመስረት የሠራዊት አባላትን ዕምቅ የሥራ ፈጠራ አቅምና ችሎታ የሚያወጣ ብሎም የተደበቀ የፈጠራ ባለቤትነታቸውን የሚያጎላ መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ተናገሩ። ሚኒስትሯ…