የገጠሩን ማሕበረሰብ ኑሮ ለመቀየር የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገጠሩን ማሕበረሰብ ኑሮ የመቀየር እና ምርታማነትን የማሳደግ ተግባር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ብልጽግና ባጠረ ጊዜ ማሳካት ያስችላል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ትናንት በኦሮሚያ…