Fana: At a Speed of Life!

በተያዘው ዓመት 9 ሚሊየን ሄክታር በሚጠጋ መሬት ላይ ስንዴ ይመረታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተያዘው በጀት ዓመት ከ8 ነጥብ 5 እስከ 9 ሚሊየን ሄክታር በሚጠጋ መሬት ላይ ስንዴ ይመረታል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በምስራቅ ሸዋ ዞን የክረምት ስንዴ ምርት አሰባሰብ ሒደትን በመጎብኘት…

ሀዋሳ ከተማ ወላይታ ድቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ ወላይታ ድቻን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱንም የሀዋሳ ከተማ የማሸነፊያ ግቦች ያሬድ ብሩክ አስቆጥሯል፡፡…

የተቀናጀ የውኃ ሃብት አስተዳደርን ማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውኃ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ አካባቢያዊና ፖለቲካዊ ጉዳይ መሆኑን በመረዳት የተቀናጀ የውኃ ሃብት አስተዳደርን ማጠናከር ይገባል አለ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር። "ውሃና ንጹህ ኢነርጂ ለዘላቂ እድገት" በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ በሚገኘው…

ለቀይ ባሕር ጥያቄ የሚሰጠው አሉታዊ ምላሽ የኢትዮጵያ እድገት ለእኛ ስጋት ነው ከሚል ይመነጫል

ለቀይ ባሕር ጥያቄ የሚሰጠው አሉታዊ ምላሽ የኢትዮጵያ እድገት ለእኛ ስጋት ነው ከሚል ይመነጫል - የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባሉ አቶ ከማል አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለቀይ ባሕር ጥያቄ ከኤርትራ በኩል የሚሰጠው አሉታዊ ምላሽ የኢትዮጵያ እድገት ለእኛ ስጋት ነው ከሚል…

የሀገራችንን ለውጥ የሚመራው የራሳችን ጽናት፣ ፈጠራ እና የሥራ ትጋት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነተኛውን የሀገራችን ለውጥ የሚመራው የራሳችን ጽናት፣ ፈጠራ እና የሥራ ትጋት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በምስራቅ ሸዋ ዞን በክረምት የስንዴ ምርት ሥራዎች የተገኘውን ውጤት የምርት…

በሀገር ውስጥ የተመረቱ ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በሙከራ የተረጋገጡና በሀገር ውስጥ የተሰሩ ችግር ፈቺ ቴክኖሎጂዎችን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህ መሰረትም በኢትዮጵያ የመጀሪያ የሆነው ማንኛውንም ማሽነሪ ማንቀሳቀስ የሚያስችል ሞተር በኢንስቲትዩቱ ተሰርቶ…

በኦሮሚያ ክልል ከ2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የምገባ አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አሁን ላይ ሁለት ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የት/ቤት ምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የክልሉ ትምህርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ ቡልቶሳ ኢርኮ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በ2018 በጀት ዓመት በሁሉም የክፍል ደረጃ…

2ኛው ቀጣናዊ የእጽዋትና እንስሳት ጤና አጠባበቅ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛው ቀጣናዊ የእጽዋትና እንስሳት ንጽህና እና ጤና አጠባበቅ ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ለሁለት ቀናት የሚካሄደውን ጉባዔ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣ እና የኢትዮጵያ ሆርቲካልቸር አምራቾችና ላኪዎች…

በአሜሪካ ቪዛ የተሰረዘባቸው የኖቤል አሸናፊ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የናይጄሪያውን የኖቤል ሽልማት አሸናፊ ዎሌ ሾይንካ ቪዛ መሰረዟ ተሰምቷል። የ91 ዓመቱ ናይጄሪያዊ ደራሲ ዎሌ ሾይንካ የኖቤል ሽልማት አሸናፊ ሲሆኑ÷ ከአሜሪካ የተሰጣቸው ስደተኛ ያልሆኑ ቪዛ መሰረዙን እና እንደገና አሜሪካን ለመጎብኘት…

የባሕር በር ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየተደረገ ላለው እንቅስቃሴ ወሳኝ ነው – አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት መሆን ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየተደረገ ላለው እንቅስቃሴ ወሳኝ ነው አሉ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)። አምባሳደር ጀማል (ዶ/ር) ለፋና ዲጅታል እንዳሉት÷ ከ30 ዓመት በፊት ኢትዮጵያን ለማዳከም በሚፈልጉ…