ኢትዮጵያ ታዳሽ ሃይልን በማልማት ምስራቅ አፍሪካን በኤሌክትሪክ ለማስተሳሰር እየሰራች ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታዳሽ ሃይል ያላትን ዕምቅ ሃብት በማልማት ምስራቅ አፍሪካን በኤሌክትሪክ ለማስተሳሰር እየሰራች ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ፡፡
ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ የቀጣናው ሀገራትን በኤሌክትሪክ በማስተሳሰር የአፍሪካ…