ብሔራዊ አጀንዳ ሆኖ እየተሰራበት ያለው ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመደገፍ ወንጀልን መከላከል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዓለምፀሐይ ጳውሎስ ህገወጥ የገንዘብ ዝውውር እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመደገፍ ወንጀልን መከላከል ብሔራዊ አጀንዳ ሆኖ እየተሰራበት ነው አሉ።
የምሥራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ጸረ…