የሉዓላዊነት ምልክት የሆነውን ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ያለልዩነት መደገፍ አለብን – አብን
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሉዓላዊነትና የእድገት ምልክት በመሆኑ መላው ኢትዮጵያውያን ያለልዩነት ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ጥሪ አቀረበ፡፡
ንቅናቄው ግድቡን በተመለከተ ባወጣው መግለጫ፥ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ…