Fana: At a Speed of Life!

የሕክምና ኦክስጅን አቅርቦትን ለማሻሻል…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ያሉ የሕክምና ኦክስጅን ማምረቻዎች ቁጥር 85 ደርሷል አለ የጤና ሚኒስቴር፡፡ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ፍሬሕይወት አበበ በሕክምና ኦክስጅን አቅርቦት ዙሪያ ከክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎችና ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት መክረዋል፡፡…

የኢትዮጵያን እምቅ የቱሪዝም ጸጋዎች በመጠቀም የብልጽግና ጉዞን ማፋጠን ይገባል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ኢትዮጵያ ያሏትን ታሪክ፣ ባህል፣ ተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪዝም ጸጋዎችን በመጠቀም የብልጽግና ጉዞዋን ማፋጠን ይገባል አሉ። ሀገራዊ የቱሪዝም ዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ…

የመራጮች ዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመራጮች እና ዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ ምሁራን። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የመራጮችና የዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓትን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሒደት ላይ ተግባራዊ እያደረገ…

ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ፡፡ ቢሮው 130ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን በማስመልከት "ከአኩሪ ታሪክ ወደ…

ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን ለብሔራዊ ጥቅማቸው በጋራ መቆም የዘመናት መገለጫቸው ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ ሊዲያ ግርማ፡፡ ቢሮው 130ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን በማስመልከት "ከአኩሪ ታሪክ ወደ…

በክልሉ በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ቀልጣፋና ምቹ አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ባለ ጉዳዮች ጊዜያቸውና ገንዘባቸው ሳይባክን ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ አስችሏል አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ወሰንየለህ ስምኦን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ማዕከሉ ወደ ሥራ…

ጎርፍን በአግባቡ በማስተዳደር የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅና ለልማት ማዋል ይገባል – ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎርፍን በአግባቡ በማስተዳደር የዜጎችን ደህንነት ማስጠበቅና ለልማት ማዋል ይገባል አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። በስምጥ ሸለቆና በኦሞ ጊቤ ተፋሰሶች ላይ ያተኮረ የጎርፍ ተጋላጭነት ሁኔታና የመከላከል ስራን በተመለከተ…

ፋና መድረክ ለሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እድል የሚሰጥ ነው – ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ‎

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና መድረክ በመርህ የሚዘጋጅና ለሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች እድል የሚሰጥ ነው አሉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች፡፡ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት ባዘጋጀው ፋና መድረክ የክርክር መርሐ ግብር ላይ የተለያዩ የፖለቲካ…

ሰላምን ለማጽናት ወሳኝ ሚና ያለው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የወለጋ ዞኖች ጉብኝት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፈው ሳምንት በወለጋ ዞኖች ያካሄዱት ጉብኝት የአካባቢው ሰላም መሻሻሉን ያረጋገጠ ነው አሉ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁሩ ተሬቻ ባልቻ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቄለም ወለጋ፣ ምስራቅ እና…

በስልጤ ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ህይወት አልፏል። ‎የሳንኩራ ወረዳ ፖሊስ ትራፊክ ዋና ስራ ሒደት አስተባባሪ ሳጂን አብዱልሽኩር ሀምዳላ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የትራፊክ አደጋው በወረዳው…