መንግሥት ለአምራች ኢንዱስትሪ የሰጠውን ትኩረት አጠናክሮ ይቀጥላል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መንግሥት ለሰላም እንዲሁም አምራች ኢንዱስትሪና ልማት የሰጠውን ትኩረት አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጎንደር ከተማ 3ኛውን “የኢትዮጵያ ታምርት እኛም እንሸምት” ንቅናቄ ኤክስፖ…