በሁሉም ዘርፎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ከፍ ያደረጉ ተግባራት ተከናውነዋል – አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት በሁሉም ዘርፎች የህዝቡን ተጠቃሚነት ከፍ ያደረጉ ተግባራት ተከናውነዋል አሉ።
የክልሉ ምክር ቤት 6ኛው 5 ዓመት 2ኛ የሥራ ዘመን 4ኛ…