Fana: At a Speed of Life!

የናይል ትብብር ማዕቀፍ አባል ሀገራት በናይል ወንዝ ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ላይ ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነትን ያጸደቁ ሀገራት ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ የኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሩዋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ኡጋንዳ፣ ቡሩንዲ እና ደቡብ ሱዳን…

የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫኪር ማያርዲት በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እንዲሁም የጣሊያን አፍሪካ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ…

የዛምቢያ ፕሬዚዳንት ሐካይንዴ ሒቺለማ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዛምቢያ ፕሬዚዳንት ሐካይንዴ ሒቺለማ በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እንዲሁም የጣሊያን አፍሪካ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ…

የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እንዲሁም የጣሊያን አፍሪካ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር)…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነጻነት፣ ሥልጣኔና ብልጽግና ንጋት አብሣሪ ሆና ቀጥላለች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ የነጻነት፣ ሥልጣኔ እና ብልጽግና ንጋት አብሣሪ ሆና ቀጥላለች አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ኢትዮጵያ የቀደምት ሥልጣኔዎች እናት፤…

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሀሙድ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ መሀሙድ በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እንዲሁም የአፍሪካ ጣሊያን ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ…

የአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ለኢንዱስትሪ ሽግግር…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሽግግርን ለማረጋገጥ ከፖሊሲ ማዕቀፍ ባሻገር የአኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣናን ትግበራ ማፋጠን ይገባል አለ የአፍሪካ ኅብረት። የአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ተግባራዊ በተደረገባቸው አምስት ሀገራት የተገኙ ውጤቶችን…

ጨፌ ኦሮሚያ በነገው ዕለት መካሄድ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የስራ ዘመን 5ኛ ዓመት 10ኛ መደበኛ ጉባኤ በነገው ዕለት በአዳማ ጨፌ አዳራሽ መካሄድ ይጀምራል። የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱራህማን ጉባኤውን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤ ጨፌው በአባላቱ እና ቋሚ ኮሚቴዎች የተደረጉ…

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል አሉ የተባበሩት መንግስታት እና የአፍሪካ ህብረት መሪዎች። በ39ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ትናንት አዲስ አበባ የገቡት የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሐፊ…

2 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ኢንቨስትመንት ወደ ሀገር ውስጥ መሳብ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት ስድስት ወራት 2 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ኢንቨስትመንት ወደ ሀገር ውስጥ መሳብ ተችሏል አለ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዘለቀ ተመስገን (ዶ/ር) እንዳሉት÷ በኢንቨስትመንት ዘርፍ የሚታዩ…