የንግድ ሚዲያዎች ትውልድ ገንቢ ሃሳቦችና ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የንግድ ሚዲያዎች ትውልድ ገንቢ እና መልካም አመለካከት የሚቀርጹ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አለ።
መንግሥትና የንግድ ሚዲያዎች በሀገር ግንባታ ሥራዎች ላይ ይበልጥ ተቀራርበው መስራት…