Fana: At a Speed of Life!

 በአፍሪካ በሳይበር ወንጀል የተጠረጠሩ 651 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ ፖሊስ ተቋም (ኢንተርፖል) በአፍሪካ የሳይበር ማጭበርበር ወንጀል በሚል የተጠረጠሩ 651 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አዋለ፡፡ ኢንተርፖል በኤክስ ገፁ እንዳስታወቀው÷ ’ኦፕሬሽን ሬድ ካርድ 2 ነጥብ 0’ ሲል በሰየመው ዘመቻ ነው በ16…

ዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን አንድነት፣ ቁርጠኝነትና አይበገሬነት መገለጫ ነው – አቶ ሃይሉ አዱኛ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን የአንድነት፣ ቁርጠኝነትና አይበገሬነት መገለጫ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ፡፡ 49ኛው የጉሚ በለል መድረክ “ዓድዋ የጋራ ድል የወል ትውስታ” በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ ነው፡፡…

አዋሽ ኢንሹራንስ ዲጂታል የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ኢንሹራንስ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመሆን ዲጂታል የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎትን አስጀምሯል። የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎቱ ተደራሽ፣ ተስማሚ፣ አስተማማኝ እና ቀልጣፋ መሆኑ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ ተመላክቷል፡፡…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተግባራትና ኃላፊነቶች

ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ህገ መንግሥት አንቀጽ 102 መሠረት የተቋቋመ ገለልተኛ ህገ መንግሥታዊ ተቋም ነው። ቦርዱ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የፌዴራል እና የክልል ጽሕፈት ቤቶችን ያደራጀ ሲሆን በሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም በፌደራል ደረጃ ቢሮዎች አሉት።…

ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል – የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን እስካሁን ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል አለ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሃና ተኽልቁ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ተቋሙ በተለይም በዚህ ዓመት ለሰነደ መዋዕለ ንዋይ ምዝገባ በትኩረት…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአፍሪካ ሕብረት መሪዎችና ጣሊያን አፍሪካ ጉባዔዎች ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአፍሪካ ሕብረት መሪዎችና በጣልያን አፍሪካ ጉባኤዎች ላይ ሰፊ የዘገባ ሽፋን በመስጠት ላበረከተው አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጥቶታል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስተባባሪነት የተዘጋጀውና የሁለቱ ጉባኤዎች በስኬት መጠናቀቅ…

በወለጋ አካባቢ ያየናቸው የልማት ስራዎች ሀገራችንን ለመቀየር የሚያስችሉ ስራዎች ማሳያ ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወለጋ አካባቢ ያየናቸው የልማት ስራዎች ሀገራችንን ለመቀየር የሚያስችሉ ስራዎች ማሳያ ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ የወለጋ ዞኖች ያደረጓቸውን የልማት…

የወለጋ ልማት የሃሳብ ልዕልናና የአላማ ጽናትን የሚያሳይ ነው – እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የወለጋ አካባቢ ልማት የሃሳብ ልዕልና እና የአላማ ጽናትን የሚያሳይ ነው አሉ። እዮብ (ዶ/ር) በወለጋ ዞኖች በተደረጉ የልማት ሥራዎች ጉብኝት ዙሪያ በሰጡት አስተያየት እንደገለጹት÷ አካባቢው ሌላ…

የሌላን ሀገር እጅ የማየት ምዕራፍ እየተዘጋ ነው – አቶ ሽመልስ አበዲሳ

‎አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቡሳ ጎኖፋ እየተሰሩ በሚገኙ ስራዎች የሌላን ሀገር እጅ የማየት ምዕራፍ እየተዘጋ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አበዲሳ። ርዕሰ መስተዳድሩ የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ…

ሀገር የምትገነባው በአንድነት፣ በትብብርና ጠንክሮ በመሥራት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነቀምቴ ከተማ በ30 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የተቀናጀ የግብርና ኢንዱስትሪ የችግሮች መፍቻ ቁልፍ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ…