Fana: At a Speed of Life!

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዕጩ ተወዳዳሪዎች የሚገዙበት የሥነ ምግባር ደንብ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለመወዳደር የተመዘገቡ የፖለቲካ ፓርቲ እና የግል ዕጩዎች የሚገዙበት እና የሚተዳደሩበት የሥነ ምግባር ደንብ ይፋ አድርጓል። የሥነ ምግባር ደንቡ ይፋ የሆነው የተመዘገቡ ፓርቲዎች በተገኙበት…

ቦርዱ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዋና አሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋና አሰልጣኞች ስልጠና መስጠት ጀምሯል፡፡ በስልጠና መድረኩ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ÷ ምርጫው ነፃ፣ ፍትሐዊ እና ገለልተኛ እንዲሆን የምርጫ አስፈጻሚዎች ሚና የማይተካ ነው ብለዋል፡፡…

አርሰናል ባባከናቸው እድሎች ይበልጥ የተነቃቃው የዋንጫ ፉክክር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር በዋንጫ ፉክክሩ ወሳኝነት ያላቸው ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ ይደረጋሉ፡፡ የሊጉ መሪ አርሰናል በተከታታይ ነጥብ መጣሉን ተከትሎ ወደ ዋንጫ ፉክክሩ ይበልጥ የተጠጋው…

“የውጊያ ማርሽ ቀያሪዎች” የሚለው መጽሐፍ የኢትዮጵያዊያን ጀግንነት ማሳያ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "የውጊያ ማርሽ ቀያሪዎች" በሚል ርዕስ የተጻፈው መጽሐፍ ከአባቶች የተወረሰ የኢትዮጵያዊያን ጀግንነት ማሳያ ነው አሉ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ። በልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ታሪክ ላይ የሚያጠነጥነው ''የውጊያ ማርሽ…

ኢትዮ ቴሌኮም “ቴሌስትሪም” የተሰኘ የዲጂታል አሰራር አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም "ቴሌስትሪም" የተሰኘ የዲጂታል አሰራር በይፋ አስጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራአስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ እንዳሉት፤ ኢትዮ ቴሌኮም የሚሰጠውን አገልግሎት የላቀ ለማድረግ የሚያስችል ተግባር…

የሎጂስቲክስ አገልግሎትን ዲጂታላይዝ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሎጂስቲክስ አገልግሎት አሰጣጥን ዲጂታላይዝ ለማድረግ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ)፡፡ የኢባትሎ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አብዱልበር ሸምሱ (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያን ከዓለም…

ቦርዱ ሀሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል የሚያስችል ብሔራዊ የትብብር ስምምነት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሐሰተኛና አደናጋሪ ምርጫ ነክ መረጃዎችን ለመከላከል የሚያስችል ብሔራዊ የትብብር ስምምነት ይፋ አድርጓል፡፡ ብሔራዊ የትብብር ስምምነቱ ይፋ በሆነበት ወቅት የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ÷ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ…

የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዲስ መለዮ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በተገኙበት አዲስ መለዮ ይፋ አድርጓል፡፡ የዕዙ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ስነስርዓቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ በስነስርዓቱ ላይ የልዩ ዘመቻዎች…

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአጠቃላይ ለስንት ወንበሮች ምርጫ የሚያካሄድ ይመስላችኋል?

1. ሐረሪ ክልል…..የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወንበር ቁጥር 2፤ የክልል ምክር ቤት የወንበር ቁጥር 36፤ 2. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል…..የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የወንበር ቁጥር 35፤ የክልል ምክር ቤት የወንበር ቁጥር 175፤ 3. ሲዳማ ክልል…..የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

በህገ ወጥ መንገድ ነዳጅ ሲቀዱ የተያዙ የነዳጅ ማደያ ሰራተኞች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በህገ ወጥ መንገድ ነዳጅ ሲቀዱ የተያዙ ሁለት የነዳጅ ማደያ ሰራተኞች በእስራት እና በገንዘብ ተቀጡ። የቅጣት ውሳኔ የተላለፈባቸው ተከሳሾች አዲስ ሙሉጌታ እና ሀረገወይን ዳጉ የተባሉ የኦላ ነዳጅ ማደያ ሰራተኞች ናቸው። የኦሮሚያ ክልል የሞጆ…