የዓድዋ ድል መታሰቢያ ተዳፍኖ የቆየውን የዓድዋ ድል ዳግም በኩራት እንዲያንሠራራ አስችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ ተዳፍኖ የቆየው የዓድዋ ድል ዳግም በኩራት እንዲያንሠራራ አስችሎታል አሉ የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
ከንቲባ አዳነች የዘንድሮው የዓድዋ ድል ከመከላከያ ሠራዊት፣ ከባህልና…