Fana: At a Speed of Life!

ሪያል ማድሪድ ዲን ሁይሰንን አስፈረመ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪያል ማድሪድ የመሐል ተከላካይ ስፍራ ተጫዋች የሆነውን ዲን ሁይሰንን ከቦርንማውዝ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ስፔናዊው ተጫዋቹ በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በእንግሊዙ ክለብ ቦርንማውዝ በነበረው ቆይታ በሊጉ…

ሁለንተናዊ ዕድገትን ለማምጣት የመንግሥት አገልግሎት ዘርፉ ከፍተኛ ሚና አለው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ዕድገትን ለማምጣት እና የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የመንግሥት አገልግሎትና አስተዳደር ዘርፉ ከፍተኛ ሚና አለው ብለዋል፡፡ ዛሬ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም አመራር…

ሚኒስቴሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለድህነት ቅነሳ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል አለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኮኖሚ ማሻሻያው በድህነት ቅነሳና አምራች ዘርፉን በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲን ለማጠናከር ያለመ የፓናል ውይይት ተካሂዷል። በዚሁ ወቅት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አማካሪ…

የአርሜኒያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ፕሬዚዳንት ታዬ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርሜኒያ ባለሃብቶች የኢትዮጵያን ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚ ሪፎርም እድሎች በመጠቀም ኢንቨስት እንዲያደርጉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የአርሜኒያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቫሃን ኮስታኒያን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከ70 ሺህ ቶን በላይ ማር ተመረተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባለፉት 10 ወራት ከ70 ሺህ ቶን በላይ ማር ተመርቷል። የክልሉ ግብርና ቢሮ የንብና ሐር ልማት ባለሙያ አቶ አገኘሁ በላቸው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፤ የሌማት ቱርፋት መርሐ ግብር ተግባራዊ ከሆነበት…

የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ በሥራ እድል ፈጠራ ዘርፍ አበረታች ውጤት እያስገኘ ነው – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ በሥራ እድል ፈጠራ ዘርፍ አበረታች ውጤት እያስገኘ ነው አሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል። በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አዘጋጅነት በሥራ እድል ፈጠራ ላይ ያተኮረው ስለኢትዮጵያ የፓናል ውይይት በአዳማ…

የአትሌቶች ሁለንተናዊ ጥበቃ ፖሊሲ በኢትዮጵያ እንዲተገበር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአትሌቶች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ለመከላከል"የአትሌቶች ሁለንተናዊ ጥበቃ ፖሊሲ" በኢትዮጵያ እንዲተገበር የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌደሬሽን እየሠራሁ ነው አለ፡፡ የኢትዮጵያ አትሌቲክ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር ስለሺ ስኅን በሰጡት መግለጫ፤ አትሌት…

የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ብሔራዊ ጥቅምን ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማረጋገጥ ወሳኝ ሚና ይጫወታል አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ እየተካሄደ በሚገኘው የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲን ለማጠናከር ያለመ የባለድርሻ አካላት መድረክ ላይ፤ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እና የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ውይይት ዛሬ ምሽት ይቀርባል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የሚያደርጓቸው ውይይቶች አካል ሲሆን፥…

በኦሮሚያ ክልል ከ27 ሺህ በላይ ፕሮጀክቶች ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮ በጀት ዓመት በኦሮሚያ ክልል ከ27 ሺህ በላይ አዲስና ነባር ፕሮጀክቶች ተጠናቅቀዋል አለ የክልሉ መንግሥት፡፡ ለፕሮጀክቶቹ ከ200 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ መደረጉን የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር አወሉ አብዲ ለመገናኛ ብዙኃን…