Fana: At a Speed of Life!

ጥርስ አብቅሎ የተወለደው ሕጻን …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በዳንግላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አንድ የወተት ጥርስ ያበቀለ ሕጻን መወለዱ ተገልጿል፡፡ በሆስፒታሉ አዋላጅ ነርስ የሆኑት መንግስቱ ኤባ በዳንግላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አንድ የወተት ጥርስ ያበቀለ ሕጻን…

የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባና በ39ኛው የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ እየገቡ ይገኛሉ፡፡ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ከገቡ ሚኒስትሮች መካከል የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ…

ማንቼስተር ዩናይትድ በሊጉ 5ኛ ተከታታይ ድሉን ለማሳካት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 5 ሰዓት 15 ላይ ዌስትሃም ዩናይትድ በሜዳው ማንቼስተር ዩናይትድን ያስተናግዳል፡፡ በሊጉ ያለፉትን አራት ተከታታይ ጨዋታዎች ማሸነፍ…

የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ሕብረተሰቡ በነፃነትና በቀላሉ የሚፈልገውን መረጃ ለፖሊስ ማድረስ የሚችልበት ስርዓት ነው – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት የተቋሙ አገልግሎትን ዲጂታላይዝ የማድረግና ሕብረተሰቡ በነፃነት ምንም ዓይነት ጫና ሳይደርስበት በቀላሉ የሚፈልገውን መረጃ ለፖሊስ ማድረስ የሚችልበት ስርዓት ነው አሉ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል።…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ወይም ስማርት ፖሊስ አገልግሎት አስጀምረዋል። ‎ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ አገልግሎቱ ዜጎች የፖሊስ…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ እና ሕንድ አጋርነት ተጨባጭ ስራዎችን እየሰራች ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ እና ሕንድ አጋርነት ተጨባጭ ስራዎችን እየሰራች ነው አሉ የሴቶች እና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)። በአፍሪካ ሕብረት የልማት ኤጀንሲ (AUDA-NEPAD) እና ማሕበራዊ እና የልማት ለውጥ ማዕከል (CSEP)…

መንግሥት ከኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጋር ተቀራርቦ ይሰራል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ከኢትዮጵያ የወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ጋር በሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተቀራርቦ ይሰራል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ እንግዶችን ልቧን ከፍታ እጆቿን ዘርግታ ትቀበላለች- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ተሳታፊ እንግዶችን ልቧን ከፍታ እጆቿን ዘርግታ ትቀበላለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ውድ ኢትዮጵያዊያን ፣ በዚህ ሳምንት ውዷ…

የአፋር ክልል ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት ሦስት ቀናት በሰመራ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የአፋር ክልል ምክር ቤት 9ኛ መደበኛ ጉባዔ በዛሬው ዕለት የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቅቋል። በጉባዔው ማጠቃለያ ላይ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አቶ ሙሳ አብዶ ያቀረቧቸውን…

የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በበይነ መረብ ብቻ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን መቶ በመቶ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንዳሉት÷ በተያዘው በጀት ዓመት…